ግብርና ወይም እርሻ ለስው ልጅም ሆነ ለእንስሶች የሚሆን ምግብን፥ ቃጫንና ሌሎችም በአትክልት ከልማት የሚገኙ ነገሮችን ማምረትና እንስሳ ማርባትን ይሰይማል።
መደብ: መዋቅሮች